የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 ሀብተማርያም ወርቅነህ
   
 ሀሰን አማኑ
   
 ሁሴን አሕመድ
   
[1902 - 1996]
ዶ/ር ሐዲስ አለማየሁ
ሐዲስ ዓለማየሁ በጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረማርቆስ አውራጃ ከየኔታ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከወ/ሮ ደስታ ዓለሙ ጥቅምት 7 ቀን 1902 ዓ.ም. የተወለዱ ሲሆን፥ ለቤተሰባቸው ብቸኛ ልጅ ናቸው።
   
አለቃ ሐረገ ወይን በየነ
   
 ሐዲስ ወልደ ጻድቅ
   
 ሐፊዝ ዳውድ
   
 ሐዋርያ ክርስቶስ
   
 ሐሪ አትክንስ
   
 ሐማ ቱማ
   
 ሕይወት ሕዳሩ
   
 ሕይወት ተፈራ Hiwot teffera
   
 ኃይሉ ሻወል
   
 ኃይሉ ሻወል
   
ቀዳማዊ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ራስ መኮንን
   
ደጃች ኃይሉ እሸቴ
   
 ኃይለሥላሴ፥መርስኤ ሐዘን ወል መላከ ገነት ክፍሌ
   
ገሞራው ኃይሉ ገብረዮሐንስ
መኖር ሕልው ነው - በመንፈስ በአካል፣
ያላዩኝ ወገኖች ቢሉም ሞቷል አልፏል፣
ለሚፎክሩትም - ፀረ ሰብ ተንባላት!
ግልጡ አካሌ ይኸው ነፍሴን ግን አይገሏት!
   
 ኃይለመለኮት መዋዕል መሐሪ
ኃይለመለኮት መዋዕል ሰኔ ፩፮ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ ይፋት አውራጃ ማጀቴ ተወለዱ።
   
ሊቀ ትጉሃን ኃይለጊዮርጊስ ዳኜ
   
[1881 - 1931]
ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ
በመርሐቤቴ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ በሚባል አካባቢ የተወለዱት ኀሩይ በወጣትነት ዕድሜያቸው ያሳዩት በነበረው ትጋትና ቅልጥፍና ፀሐፌ ትዕዛዝ ገብረሥላሴ ቀድሞ ይጠሩበት የነበረውን ገብረመስቀልን በመቀየር ኀሩይ አሏቸው።
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com