ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
አዳም ረታ ብዙነህ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ግራጫ ቃጭሎች(ልብወለድ)
2.   ማኅሌት(ልብወለድ)
3.   ዘላን (ልብወለድ)
4.   ልጅቷ(ልብወለድ)
5.   መረቅ(ልብወለድ)
6.   አለንጋና ምስር(ልብወለድ)
7.   ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንድ(ልብወለድ)
8.   እቴሜቴ ሎሚ ሽታ(ልብወለድ)
9.   ከሰማይ የወረደ ፍርፍር(ልብወለድ)
10.   የስንብት ቀለማት(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
አዳም ረታ ሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፵፱ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዑል መኮንን ት/ቤት፣ የከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ ከአ.አ. ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ይዘዋል። በጂኦግራፊ ሙያ ልዩ ዘርፍ ሠልጠጥነዋል፡፡ በ፲፱፸፯ ዓ.ም. በታተመው “አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች”፣ መድብል ውስጥ አራት አጫጭር ልቦለድ ድርሰቶችን አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም “ማኀሌት”፣ “ግራጫ ቃጭሎች”፣ የሚሉ መጻሕፍትን ለአንባብያን አቅርበዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com