ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ብርሃኔ ጉቻለወርቅ
የደራሲው ሥራዎች
1.   እሬትና ማር(ልብወለድ)
2.   ዳኞች በፍርድ ላይ(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ብርሃኔ ጉቻለወርቅ በሸዋ ክፍለ ሀገር ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በ፲፱፳፪ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜም ትምህርታቸውን በማታው ክፍለ ጊዜ በመከታተል ከየንግድ ሥራ ትምህርት ቤት የምስክር ወረቀት አግኝተዋል።

ብርሃኔ ጉቻለወርቅ ጥቅምት ፲፱፳፫ ዓ.ም. በወታደርነት ተቀጥረው ለአሥር ዓመታት፤ በሲቪል ፀሐፊነት ደግሞ ለሃያ ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከ፲፱፶፫ ዓ.ም. ጀምሮ ድርሰት መጻፍ የጀመሩት ብርሃኔ ጉቻለወርቅ ከጻፏቸው መጻሕፍት መካከል “ፈላስፋው ቃየል ነው”፣ “እሬትና ማር”፣ “የድሆች ጠበቃ”፣ “ዳኞች በፍርድ ላይ”፣ “ባሌ መታኝ አለች ወይስ ፈታኝ” የሚባሉት የገኙበታል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማህበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com