ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ተሰማ አጥናፍሰገድ ይልማ Atinafe Yilama
የደራሲው ሥራዎች
1.   የበደል ካሳ(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
አጥናፍሰገድ ይልማ በቀድሞው አርሲ ክ/ሀገር ልዩ ስሙ “ጥቾ” በተባለ ቦታ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፳፱ ዓ.ም. ተወለዱ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ቀ.ኃ.ሥ. ጢቾ ትምህርት ቤት በ፲፱፵፰ ዓ.ም. አጠናቀቁ፡፡ ከዚያም በ፲፱፶፩ ዓ.ም. አዲስ አበባ ንግድ ሥራ ት/ቤት ገብተው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ፈጸሙ፡፡ በፖለቲካል ሳይንስና ሥነ መንግሥት ተጨማሪ ዕውቀት ገብይተዋል፡፡ አጥናፍሰገድ ይልማ “የበደል ካሳ” በሚል ርዕስ ታሪካዊ ልቦለድ መጽሐፍ አሳትመው ለአንባቢያን አቅርበዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com