ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ከበደ ደበሌ ሮቢ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ጥምር ፍቅር(ልብወለድ)
2.   ቁርሾ(ልብወለድ)
3.   ሽብልቅ(ልብወለድ)
4.   ጎርፍ(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ከበደ ደበሌ በአርሲ ክፍለ ሀገር ጭላሎ አውራጃ ኀዳር ፩፮ ቀን ፲፱፶፭ ዓ.ም. ተወለዱ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሳጉሬ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለው ከጨረሱ በኋላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ከተማ አጠናቅቀዋል፡፡ በተጨማሪም የጋዜጠኝነትና የጦር ምህንድስና ትምህርት ተከታትለዋል፡፡

ከበደ ደበሌ “ጥምር ፍቅር”፣ “ቁርሾ”፣ “ሽብልቅ”፣ “ጎርፍ”፣ በመባል የሚታወቁ ልቦለድ መጽሐፎችን ለኀትመት አብቅተዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com