ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ፀሐይ መላኩ ጎላ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ቋሳ(ልብወለድ)
2.   አንጉዝ(ልብወለድ)
3.   ቢስራኄል(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ፀሐይ መላኩ ግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፵፮ ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃን ጎንደር በቀዳማዊ ኃ.ሥላሴ ት/ቤት ተምረዋል።

“ቋሳ”፣ “አንጉዝ”፣ “ቢስራኄል”፣ የተሰኙ የረዥም ልቦለድ ሥራዎችን ለንባብ አብቅተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኀበር ባሳተመውና “የዘመን ቀለማት” በተሰኘው የሥነ ግጥም መድብልም፤ ሥራዎቻቸውን ከሌሎች ደራስያን ጋር አቅርበዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com