የኢትዮዽያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
     


የትዝታ ፈለግ ደራሲ:(አሰፋ ጫቦ)
 
እኔና አሴ ላለፉት 56 አመታት በደጉም ሆነ በክፉ ገጠመኞች፤ በወንድማማችነትና በወዳጅነት፤ በፍቅርና በመተሳሰብ ኖረናል። በ1952 ያለፉ ፈተናዎችና ጥያቄዎች አደን ነበር ያገናኘን።ዲላና ሻሸመኔ የጋሞ፤ የዎላይታና የጉራጌ መናሐሪያዎች ስለሆኑ ያስተዋወቁኝ የጋሞ ወይም የዎላይታ ተማሪዎች ናቸው። ከዲላ ወደ ቫሸመኔ መጥቼ ከአሴ የነበረ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ጥያቄዎች ሰብስቤ ወደ ዲላ ተመለስኩ። ሁለታችንም የስምንተኛን ክፍል ፈተና በከፍተኛ ውጤት አልፈን አዲስ አበባ ኮከብ ጽባሕ መምህራን ማሰልጠኛ ተመደብን። አሴ ሲቪል አቪዬሽን እስከ ገባበት አንድ ቤት ተከራይተን እንኖር ነበር።

አሴን በትዝታ ፈለግ ውስጥ እንደገና ስለ አገኘሁት ተደስቻለሁ። በ28 ምእራፎች የተከሸነ የትዝታ ፈለግ በቃላት የተሳለ ውብ ስዕል ነው።

ግርማ ይልማ የኢሕድሪ የማስታወቂያ፤ የባህል ሚኒስቴር፤ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር
 
 
 
 
ስለመጽሐፉ የአንባብያን አስተያየት።       

መጽሐፉን አንብበውት ከሆነ ስለመጽሐፉ ያለዎትን አስተያየት ይጻፉ።
If you have already read the book, please write your review or comment.

ስም /Name: *
ኢሜይል /Email: *
አስተያየት/
Your book review:
*
   
Dear Readers: The views expressed on our comment section below are the personal views of individual contributors and ethireaders.com bears no responsibility for what readers post and is not liable for any form of impersonation. also note that Comments are moderated if necessory.
 
 
 
 
   
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com