የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
   
 አሐዱ ሳቡሬ Ahadu Sabure
   
 አለማየሁ ገላጋይ
   
[1674 - 1699]
ዐፄ አድያም ሰገድ
   
 አእምሮ ወንድምአገኝ Aemro Wondemagegne
   
[1930 - 1990]
ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ Pro. Ashenafi Kebede
   
አባ አካለ ክርስቶስ Akale Kiristose
   
 አሕመዲን ጀበል
   
 አያሌው ታምሩ
   
 አሰፋ ጫቦ
   
 አክሊለብርሃን ወልደቂርቆስ Aklileberhane Woldekirkos
   
 አሳምነው ገብረወልድ Asamnew Gebrewold
   
 አንዳርጋቸው አሰግድ
   
 አቤ ጉበኛ
አቤ ጉበኛ በ፲፱፳፭ ዓ.ም. በባሕር ዳር ከተማ ተወለዱ፡፡ በስድስት ዓመታቸው ፊደል ቆጥረው ንባብ ተማሩ፡፡ ቀጥሎም የቤተክርስቲያን ትምህርት ተከታተሉ፡፡ ከዚያም ወደ ዳንግላ ሄደው ቢትወደድ መንገሻ ጀንበሬ ተብሎ ይጠራ በነበረ ትምህርት ቤት እስከ ስድስተኛ ክፍል ተማሩ።
   
 አየለ ተክለ ሃይማኖት
   
 አማረ ማሞ
አማረ ማሞ በ፲፱፴፱ ዓ.ም. በሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ ፊደል በመቁጠር ዳዊት ደግመዋል፡፡ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ የከፍተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው በሥራ ዓለም በቀድሞው የምሥራች ድምፅ ውስጥ የሥነ ጽሑፍ ኃላፊ ሆነው ከማገልገላቸውም በተጨማሪ የትርጉም ሥራዎች ሠርተዋል።
   
 አሰፋ ገብረማርያም Asefa Gebremariam
አሰፋ ገብረ ማርያም በሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት በጨርጨር አውራጃ በሀብሮ ወረዳ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱ።
   
 አባ ገብርኤል
አባ ገብርኤል።
   
 አስፋው ተፈራ Asfaw Tefera
በ፲፱፳፫ ዓ.ም. በአሰበ ተፈሪ ደጋማው ክፍል ልዩ ስሙ ካራቆሬ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ፡፡ አቶ አስፋው ተፈራ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአሰበ ተፈሪ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ተግባረዕድ ት/ቤት ቴክኒክና ሙያ፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ መምህራን ማሠልጠኛ በመግባት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።
   
[1860 - 1939]
ፕሮፌሰር አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ Afework Gebreyesus
አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ በ1860 ዓ.ም ጎንደር ዘጌ በተሰኘችው ስፍራ ተወለዱ፡፡ የእቴጌ ጣይቱ ብጡል የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው የሚነገርላቸው አፈወርቅ በልጅነት ዕድሜያቸው አዲስ አበባ መጥተው አደጉ።
   
[1919 - 1976]
ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ ገብረማርያም Afeworkyohanese Gebremariam
በአዲስ አበባ ከተማ በ፲፱፲፱ ዓ.ም. የተወለዱት ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ የቄስ ትምህርትን ከማይጨው ዘመቻ በፊት አጠናቅቀዋል፡፡ በጣሊያን የወረራ ወቅት በኢጣልያን ትምህርት ቤት ገብተው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
   
 አባ ባሕርይ
   
 አዛዥ ዘወልድ
   
 አዛዥ ሲኖዳ
   
 አፈወርቅ አዳፍሬ Afework Adafre
   
 አባ ጋስፓሪኒ ገብረማርያም
   
 አሸብር ገብረሕይወት Ashebir Gebrehiwot
   
 አስረስ የኔሰው Asrese Yeneneh
   
 አባተ መኵርያ
   
 አለምፀሓይ ወዳጆ
   
ተባባሪ ፕሮፌሰር አቦነህ አሻግሬ
አቦነህ አሻግሬ ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀድሞው ኢሉባቡር ክ/ሀገር ጎሬ ከተማ መጋቢት ፭ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ከ፲፱፶-፲፱፩ ዓ.ም. ድረስ ጎሬ ኢሊባቡር፣ ጋምቤላና አዲስ አበባ 10 2፣ ኮተቤ መምህራን ማሠልጠኛ ት/ቤት ገብተው በመምህርነት ሙያ ትምርታቸውን አጠናቀዋል።
   
 አባ ጎርጎርዮስ
   
 አስታጥቃቸው ይሁን
   
 አምሳሉ አክሊሉ Amsalu Aklilu
   
 አውግቸው ተረፈ
   
[1920 - 1996]
ኑርልኝ አበራ ጀምበሬ
አበራ ጀምበሬ በቀድሞ ሸዋ ክፍለ ሀገር ነሐሴ ፳፯/፲፱፳ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ገብተው አጠናቅቀዋል።
   
 አሳምነው ቢረጋ Asamnew Birega
   
 አንዳርጋቸው አሰግድ Andargachew Asegid
   
 አማኑኤል አብርሃም
   
 አርአያ ሙሉጌታ Araya Mulugeta
   
አበጀ አያልነህ ሙላት
አያልነህ ሙላቱ በቀድሞው አጠራር በጎጃም ጠቅላይ ግዛት ኀዳር ፩፪ ቀን ፲፱፵፩ ዓ.ም. ተወለዱ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአገው ምድር፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደብረ ማርቆስ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል።
   
ተሰማ አጥናፍሰገድ ይልማ Atinafe Yilama
አጥናፍሰገድ ይልማ በቀድሞው አርሲ ክ/ሀገር ልዩ ስሙ “ጥቾ” በተባለ ቦታ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፳፱ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 አያሌው ሲሳይ
   
 አቢይ አበበ
   
[1943 - 2009]
መሪራስ  አማን በላይ
መሪራስ አማን የተወለዱት መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. አፕሪል 1 ቀን 1951 ዓመተ ምህረት) ሲሆን፣ የትውልዳቸው ስፍራቸው በለሳ ተብሎ በሚጠራና ጎንደር ውስጥ በሚገኘ አካባቢ ነበር።
   
 አማረ አፈለ ብሻው
   
 አድማሱ ጀምበሬ
   
 አገኘሁ እንግዳ Agegnehu Engida
   
 አለማየሁ ሞገስ
ዓለማየሁ ሞገስ በ፲፱፲፰ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ ባህላዊ ትምህርት ቤት ገብተው ዜማ ተማሩ፡፡ ጣሊያን ሀገራችንን በወረረች ጊዜ የአርበኝነት ግጥም እየገጠሙ የአርበኞችን ወኔ ይቀሰቅሱ ነበር።
   
 አስረስ አስፋወሰን Asrese Asfawosen
   
 አበራ ለማ
አበራ ለማ የተወለደው በ ፲፱፵፫ ዓ.ም. ፍቼ ሰላሌ ውስጥ ነው።
   
[1912 - 1961]
 አሰፋ ገብረማርያም ተሰማ Asefa Gebremariam Tesema
አቶ አሰፋ ገ/ማርያም ተሰማ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርበኞች ት/ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ውንጌት ት/ቤት ተምረዋል።
   
 አድማሱ ደስታ
   
 አማኑኤል መሐሪ
   
 አስፋው ዳምጤ Asfaw Damte
   
 አበበ አይቸህ
   
 አንድአርጌመስፍን ሽፈራው Andargemesfine Shiferaw
አንዳርጌ መስፍን ሚየዝየ ፰ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. ልዩ ስሙ “አባጭመና መስክ” በተሰኘ ቀበሌ ጎንደር ክ/ሃገር ተወለዱ።
   
 አዳም ረታ ብዙነህ
አዳም ረታ ሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፵፱ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዑል መኮንን ት/ቤት፣ የከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ ከአ.አ. ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ይዘዋል።
   
 አሰፋ ጉያ Asefa Guya
   
ኮ/ል አስራት ቦጋለ
   
[1926 - 1979]
 ኢዩኤል ዮሐንስ
ኢዩኤል ዮሐንስ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፳፯ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ።
   
 ኢብንፈድል አላህ ኣል ዑምሪ
   
 ኤፍሬም እንዳለ
   
ንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ
   
 ኤልያስ ነብየልዑል
   
[1462 - 1552]
እጨጌ እንባቆም
   
[1924 - 1983]
ሊቁ ዶ/ር እጓለ ገብረ ዮሐንስ
ዶ/ር እጓለ ገብረ ዮሐንስ የካቲት 6 ቀን 1924 ዓ/ም ከአባቱ ከመምሬ ገብረ ዮሐንስ ተሰማና ከእናቱ ከወ/ሮ አመለወርቅ ሀብተ ወልድ አዲስ አበባ ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ አጥቢያ ተወለደ:: ዕድሜዉ ለትምህርት ሲደርስ በዚሁ ደብር ፊደል ቆጥሮ ዳዊት ደግሟል:: ዳዊቱን: በቃሉ ጭምር ያውቀው ስለነበረ የዳዊት መጽሐፍ ባላገኘ ጊዜ በዓቢይ ጾም ዳዊት በሚተዛዘልበት ወቅት በቃሉ ያስተዛዝል ነበረ።
   
 እንዳለ ጌታ ከበደ
   
[1885 - 1972]
ራስ እምሩ ኃይለሥላሴ
በሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት በጉርሱም አውራጃ ኀዳር 1885 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በተወለዱ በወራት ጊዜ ውስጥ እናታቸው ሞቱ፡፡ ዕድሜያቸው አራት ዓመት ሲሆናቸው ወላጆቻቸው ከሞቱባቸው ሌሎች ልጆች ከሚያድጉበት ከራስ መኮንን ቤት እየተማሩ እንዲያድጉ ተላኩ፡፡ እዚያም በአብዛኛው ግዕዝና ሌሎች ትምህርቶች ተማሩ።
   
ዶ/ር እግረጸሐይ ፍቅሬ
   
 ኦላና ዞጊ
   
 ዑቍባሚካኤል ሀብተማርያም
   
 ዓረፈዐይኔ ሐጎስ
   
 ዓለማየሁ ነሪ ውርጋሶ
ዓለማየሁ ነሪ ቀኛዝማች እኖር ማፌድ በተባለ ሥፍራ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 ዐቃቤ ሰአት ከብቴ
   
አባ ዐምደ ሐዋርያት
   
 ዐሥራተማርያም
   
 ዐሥራት ገብረማርያም
   
 ዐረብ ፋቂው
   
 ዐጽመ ጊዮርጊስ ገብረመሲሕ
   
 ዐምደጽዮን ተሰማ
   
[1306 - 1336]
ዐፄ ዐምደጽዮን
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com