የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 አሐዱ ሳቡሬ Ahadu Sabure
   
[1674 - 1699]
ዐፄ አድያም ሰገድ
   
[1930 - 1990]
ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ Pro. Ashenafi Kebede
   
 አሕመዲን ጀበል
   
 አሰፋ ጫቦ
   
 አሳምነው ገብረወልድ Asamnew Gebrewold
   
 አቤ ጉበኛ
አቤ ጉበኛ በ፲፱፳፭ ዓ.ም. በባሕር ዳር ከተማ ተወለዱ፡፡ በስድስት ዓመታቸው ፊደል ቆጥረው ንባብ ተማሩ፡፡ ቀጥሎም የቤተክርስቲያን ትምህርት ተከታተሉ፡፡ ከዚያም ወደ ዳንግላ ሄደው ቢትወደድ መንገሻ ጀንበሬ ተብሎ ይጠራ በነበረ ትምህርት ቤት እስከ ስድስተኛ ክፍል ተማሩ።
   
 አማረ ማሞ
አማረ ማሞ በ፲፱፴፱ ዓ.ም. በሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ ፊደል በመቁጠር ዳዊት ደግመዋል፡፡ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ የከፍተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው በሥራ ዓለም በቀድሞው የምሥራች ድምፅ ውስጥ የሥነ ጽሑፍ ኃላፊ ሆነው ከማገልገላቸውም በተጨማሪ የትርጉም ሥራዎች ሠርተዋል።
   
 አባ ገብርኤል
አባ ገብርኤል።
   
[1860 - 1939]
ፕሮፌሰር አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ Afework Gebreyesus
አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ በ1860 ዓ.ም ጎንደር ዘጌ በተሰኘችው ስፍራ ተወለዱ፡፡ የእቴጌ ጣይቱ ብጡል የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው የሚነገርላቸው አፈወርቅ በልጅነት ዕድሜያቸው አዲስ አበባ መጥተው አደጉ።
   
 አባ ባሕርይ
   
 አዛዥ ሲኖዳ
   
 አባ ጋስፓሪኒ ገብረማርያም
   
 አስረስ የኔሰው Asrese Yeneneh
   
 አለምፀሓይ ወዳጆ
   
 አባ ጎርጎርዮስ
   
 አምሳሉ አክሊሉ Amsalu Aklilu
   
[1920 - 1996]
ኑርልኝ አበራ ጀምበሬ
አበራ ጀምበሬ በቀድሞ ሸዋ ክፍለ ሀገር ነሐሴ ፳፯/፲፱፳ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ገብተው አጠናቅቀዋል።
   
 አንዳርጋቸው አሰግድ Andargachew Asegid
   
 አርአያ ሙሉጌታ Araya Mulugeta
   
ተሰማ አጥናፍሰገድ ይልማ Atinafe Yilama
አጥናፍሰገድ ይልማ በቀድሞው አርሲ ክ/ሀገር ልዩ ስሙ “ጥቾ” በተባለ ቦታ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፳፱ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 አቢይ አበበ
   
 አማረ አፈለ ብሻው
   
 አገኘሁ እንግዳ Agegnehu Engida
   
 አስረስ አስፋወሰን Asrese Asfawosen
   
[1912 - 1961]
 አሰፋ ገብረማርያም ተሰማ Asefa Gebremariam Tesema
አቶ አሰፋ ገ/ማርያም ተሰማ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርበኞች ት/ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ውንጌት ት/ቤት ተምረዋል።
   
 አማኑኤል መሐሪ
   
 አበበ አይቸህ
   
 አዳም ረታ ብዙነህ
አዳም ረታ ሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፵፱ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዑል መኮንን ት/ቤት፣ የከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ ከአ.አ. ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ይዘዋል።
   
ኮ/ል አስራት ቦጋለ
   
 ኢብንፈድል አላህ ኣል ዑምሪ
   
ንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ
   
[1462 - 1552]
እጨጌ እንባቆም
   
 እንዳለ ጌታ ከበደ
   
ዶ/ር እግረጸሐይ ፍቅሬ
   
 ዑቍባሚካኤል ሀብተማርያም
   
 ዓለማየሁ ነሪ ውርጋሶ
ዓለማየሁ ነሪ ቀኛዝማች እኖር ማፌድ በተባለ ሥፍራ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
አባ ዐምደ ሐዋርያት
   
 ዐሥራት ገብረማርያም
   
 ዐጽመ ጊዮርጊስ ገብረመሲሕ
   
[1306 - 1336]
ዐፄ ዐምደጽዮን
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com