የኢትዮዽያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
     
139 ውጤት ተገኝቷል
   
 
መስፍን ወልደማርያም ከግጥሞቹ አንዱ የተወሰደ

....
....
በቁልቁለት ጉዞ ሁሉም ተጣደፈ።
ታያይዞ ነጎደ፤
እየተካካደ።
ዳገት ላይ ሰው ጠፋ ፤ አቀበት ከበደ ፤
ሁሉም በሸርተቴ ቁልቁለት ወረደ።
ሰው ተዋረደ፤ ገንዘብ ተወደደ።
በምነቱ ፤ በፍቅሩ ፤ በክብሩ ነገደ፤
በቁልቁለቱ ኃይል እየተገደደ።
ከግጥሞቹ አንዱ የተወሰደ

....
....
በቁልቁለት ጉዞ ሁሉም ተጣደፈ።
ታያይዞ ነጎደ፤
እየተካካደ።
ዳገት ላይ ሰው ጠፋ ፤ አቀበት ከበደ ፤
ሁሉም በሸርተቴ ቁልቁለት ወረደ።
ሰው ተዋረደ፤ ገንዘብ ተወደደ።
በምነቱ ፤ በፍቅሩ ፤ በክብሩ ነገደ፤
በቁልቁለቱ ኃይል እየተገደደ።
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
ከበደ ሚካኤል የግጥም፣ የቅኔ፣ የተውኔት፣ የፍልስምና እና የምርምር ሊቁ ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ከታተሙላቸው የግጥም መድብሎች ውስጥ ቀዳሚዋና የቡክር ስራቸው ናት።
የግጥም፣ የቅኔ፣ የተውኔት፣ የፍልስምና እና የምርምር ሊቁ ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ከታተሙላቸው የግጥም መድብሎች ውስጥ ቀዳሚዋና የቡክር ስራቸው ናት።
 
 

 
 
 
 
 

 
ኃይሉ ገብረዮሐንስ በቅድመ አብዮት ኢትዮዽያ 1966 ዓ.ም በኢትዮዽያ ተማሪዎች የለውጥ እንቅስቃሴ ታሪክ ውስጥ የነውጥ መንፈስ የፈጠረ የግጥምና የቅኔ ማእበል ነው።
በቅድመ አብዮት ኢትዮዽያ 1966 ዓ.ም በኢትዮዽያ ተማሪዎች የለውጥ እንቅስቃሴ ታሪክ ውስጥ የነውጥ መንፈስ የፈጠረ የግጥምና የቅኔ ማእበል ነው።
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
ደበበ ሰይፉ ጸሐፊ ተውኔት፣ገጣሚና መምህር ደበበ ሰይፉ ካሳተማቸው ሁለት የግጥም መድብሎች ውስጥ የመጀመሪያው ሥራ ነው።
ጸሐፊ ተውኔት፣ገጣሚና መምህር ደበበ ሰይፉ ካሳተማቸው ሁለት የግጥም መድብሎች ውስጥ የመጀመሪያው ሥራ ነው።
 
ፈቃደ አዘዘ ደ/ር ፈቃደ አዘዘ ካሳተማቸው የግጥም መድብሎች መካከል ቀዳሚውና የበኩር ስራው ነው።
ደ/ር ፈቃደ አዘዘ ካሳተማቸው የግጥም መድብሎች መካከል ቀዳሚውና የበኩር ስራው ነው።
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
 

 
 
 
 
| ወደፊት >> 
   
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com