የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 ጎበዜ ጣፈጠ
   
[1533 - 1503]
ዐፄ ገላውዴዎስ
   
 ገብሬ ወዳጆ
ገብሬ በ፲፱፲፱ ዓ.ም. በመንዝና ግሼ አውራጃ ማማ ምድር ወረዳ እምቢ ጣጣ ቀበሌ ተወለዱ፡፡ ከተወለዱበት አካባቢ በ፲፱፴፫ ዓ.ም. ለቀው አዲስ አበባ መጡ፡፡ መጀመሪያ በዓታ ከዚያም ዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ገብተው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።
   
አባ ገብረ ክርስቶስ
   
አለቃ ገብረአብ
   
 ገሪማ ተፈሪ
   
 ገብረወልድ እንግዳወርቅ
   
 ገነት አየለ
   
 ገብረ ጊዮርጊስ ትርፌ
   
አዛዥ ጌራና አዛዥ ራጉኤል
   
መጋቤ ምስጢር ጌራወርቅ ጥበቡ
   
 ጌታሁን አማረ
   
 ጌታቸው የሮም
   
 ጌታቸው በለጠ
   
 ጌታቸው ወልዩ
   
መሪ ጌታ ግርማጽዮን መብራህቱ
መሪጌታ ግርማጽዮን መብራህቱ በ፲፱፲፰ ዓ.ም. ኤርትራ ውስጥ ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢያቸው የቤተክርስቲያን ትምህርት እየተማሩ አደጉ፡፡ በየገዳማቱ እየተዘዋወሩ ጸዋት ወዜማ ተማሩ።
   
 ግርማ ታደሰ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com