የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
አባ ደማቴዎስ
   
[1893 - 1977]
 ደስታ ተክለወልድ
   
አለቃ ደስታ እሸቴ
   
መምህር ደስታ ብጹዕ አቡነ አብርሃም
   
 ደነቀው አሳዬ
   
 ደረጄ ገብሬ
   
 ደምሴ ጽጌ
ደምሴ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ ታኀሳስ ፳፩ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 ደረጀ መርሻ
   
[1942 - 1992]
 ደበበ ሰይፉ
በሲዳሞ ክፍለ ሀገር ይርጋዓለም ከተማ ሐምሌ 5 ቀን በ፲፱፵፪ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የርጋለም ከተማ በሚገኘው በራስ ደስታ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃን በኮከበ ፅባሕ አዲስ አበባ ውስጥ ተከታትለዋል።
   
 ደብረሐይቅ እስጢፋኖስ
   
 ዲበኩሉ ዘውዴ
   
 ዳንኤል ክብረት
   
[1928 - 1987]
 ዳኛቸው ወርቁ
ዳኛቸው ወርቁ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. ደብረሲና ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዚያው በደብረሲና አጠናቀቁ:: የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምረዋል፡፡ በ፲፱፶፫ ዓ.ም. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የከፍተኛ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸውም በማኀበራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ የተቃውሞ ግጥሞችን ይጽፉ ነበር፡፡ ይህንንም በተመለከተ ስብስብ ሥራዎቻቸውን "እምቧ በሉ ሰዎች" በሚል ርዕስ መጽሐፍ አሳትመዋል።
   
 ዳምጤ አሰማኽኝ
   
 ዳኘው ወልደሥላሴ
   
 ዳግላስ ዼጥሮስ
   
 ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ
   
 ዳዊት ገብሩ
   
 ዳንኤል አበባየሁ ወርቁ
   
 ዳንኤል ታደሰ
   
[1371 - 1404]
ዐፄ ዳዊት ፩ኛ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com