የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 መብዐጽዮን ዐምዱ
   
 መንበረ ወልዴ
   
 መሐመድ ይማም
   
[1920 - 1988]
 መንግስቱ ገዳሙ
መንግሥቱ ገዳሙ በሲዳሞ ክፍለሀገር ተወልደው ከብት ሲጠብቁ ያደጉ የባላገር ልጅ ናቸው፡፡ በልጅነታቸው እባብ ነድፎዋቸው ለስድስት ሳምንታት ኀሊናቸውን ስተው ከሰነበቱ በኋላ ከሞት ተርፈዋል፡፡ ዕድሜያቸው ከፍ ሲል በወታደርነት ተቀጥረው ሠርተዋል።
   
ም/መቶ አለቃ መለሰልኝ አንለይ
   
ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ተረፈ
   
 መሸሻ ግዛው
   
 መንግስቱ መኮንን
   
 መክብብ ደስታ
   
 መኮንን ወርቅ አገኘሁ
   
[1891 - 1971]
ብላታ መርስዔ ሐዘን ወልደ ቂርቆስ
መርስዔ ኀዘን ወልደቂርቆስ በቀድሞ አጠራር በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ጅሩ ቆላ ውስጥ እምባጮ መግደላዊት በሚባል አካባቢ በ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 መንክር መኮንን
   
 መላከ ኃይሉ
   
 መስፍን ሀብተማርያም ሞገስ
መስፍን ሀ/ማርያም የካቲት ፳፭ ቀን ፲፱፴፮ ዓ.ም. በምሥራቅ ሸዋ ሞጆ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሞጆ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃን በአንቦ ማዕርገ ሕይወት ት/ቤት አጠናቅቀዋል።
   
 መኮንን ዘውዴ
   
 መስፍን ዓለማየሁ ጠይቃቸው
መስፍን ዓለማየሁ በሐረርጌ ክፍለ ሀገር ጅጅጋ ከተማ መስከረም ፳፮ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ09#9 ዓ.ም.፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ09%1 ዓ.ም. አጠናቀቁ።
   
[1883 - 1953]
ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው
ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው በሰሜን ሸዋ በተጉለት አውራጃ አዲስጌ በምትባል ቦታ በ በ1983 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በዳግማዊ ምኒልክ፣ በንግሥት ዘውዲቱ እና በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥታት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ሀገራቸውን አገልግለዋል።
   
ዲ/ን መልአኩ አስማማው
   
 ሙሉ ሰው ምትኩ አዣዥ
   
 ሙሐመድ ታጁቲን
   
አባ ሚካኤል
   
 ሚሊዮን ነቅንቅ
   
 ማርቆስ ዳውድ
   
[1928 - 2004]
 ማሞ ውድነህ
ማሞ ውድነህ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. በቀድሞ አጠራር በወሎ ክፍለ ሀገር በዋግ አውራጃ በዳህና ወረዳ አምደወርቅ ከተማ ተወለዱ፡፡ በቤተክህነት ትምህርት ዳዊት እስከመድገም ደርሰዋል፡፡ ከ፲፱፵ ዓ.ም. ጀምሮ በደሴ በንጉሥ ሚካኤል ትምህርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
   
 ሜሪ ጃዕፋር ሰይድ
ሜሪ ጃዕፋር በቀድሞው ኢሊባቡር ጠ/ግዛት ጎሬ ከተማ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፱፵፰ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 ምክረ ሥላሴ ገብረ አማኑኤል
   
 ሞገስ ክፍሌ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com