የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 ተክለማርያም ኃይሌ
   
 ተስፋዬ አለነ አባተ
   
[1876 - 1969]
 ተክለሐዋርያት ተክለማርያም
በ1876 ዓ.ም በሰኔ ወር በሳያድብር ተወለዱ፡፡ ፊታውራሪ ተክለሃዋርያት በልጅነታቸው በወንድማቸው አማካኝነት ከሸዋ ወደ ሐረር ጠቅላይ ግዛት ተጉዘው እራስ መኮንን ቤት አደጉ፡፡ በልጅነታቸው አልቀርም በማለት 50 ጥይት ጎራሽ ጠመንዣ ታጥቀው ወደ አድዋ ዘመቱ።
   
[1906 - 1992]
 ተክለጻድቅ መኩሪያ
ተክለጻድቅ: መኩሪያ: ባ፲፱፻፮: ዓ.ም. : በተጉለትና: ቡልጋ: አውራጃ: አሳግርት: ልዩ: ስሙ: ሣር: አምባ: በተባለ: ሥፍራ: ተወለዱ።
   
[1882 - 1952]
 ተሰማ ሀብተሚካኤል
ተሰማ ሀብተሚካኤል በሰሜን ሸዋ በሰላሌ አውራጃ ጎሐጽዮን በ፲፰፻፹፪ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ ተሰማ የአባይን ወንዝ አቋርጠው ወደ ጎጃም በመሄድ ዜማ፣ ትርጉም፣ ቅኔን በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ተከታትለዋል፡፡ በተለይ ዲማ ወደሚገኘው እውቅ ገዳም በመሄድ ዜማና ቅኔ ተምረዋል።
   
 ተድላ ዘዮሐንስ
   
 ተክለማርያም ፋንታዬ
   
አዛዥ ተክለሥላሴ ጢኖ
   
 ተክለየሱስ ዋቅጅራ
   
 ተስፋዬ አበበ
   
 ተክሌ ደስታ
   
 ተሻለ አሰፋ
   
 ተስፋዬ አካሉ አበበ
   
 ተስፋዬ መኮንን
   
 ተፈራ ኃይለሥላሴ
   
 ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ
   
 ተስፋዬ ብርሃኑ
   
 ተፈራ ደግፌ
   
 ተወልደ ትኩል
   
 ተሰማ ታኣና አሌሳንድሮ ትሪዩልዚ
   
 ተጫነ ጆብሬ መኰንን
   
 ተስፋዬ ሀብተማርያም
   
 ተሰማ እሸቴ
   
 ተስፋዬ ገ/ማርያም ኃይሉ
ተስፋዬ ገ/ማርያም ነሐሴ ፩፮ ቀን ፲፱፵፪ ዓ.ም. በቀድሞ ወለጋ ክ/ሀገር ጊንቢ አውራጃ ተወለዱ።
   
 ተሾመ ነጋሽ ካሣዬ
ተሾመ ነጋሽ በቀድሞው አርሲ ክ/ሀገር የካቲት ፲፭ ቀን ፲፱፵፬ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርሲ በቆጂ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በራስ ዳርጌ ትምህርት ቤት ተከታትለው አጠናቅቀዋል።
   
 ተስፋዬ ገሰሰ
ተስፋዬ ሐረርጌ ውስጥ ልዩ ስሙ ጎሮ ጉቱ በሚባል አካባቢ በ፲፱፳፱ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በልጅነታቸው ወላጆቻቸው በሞት ስለተለዩዋቸው አዲስ አበባ ዘመድ ቤት በመቀመጥ ትምህርታቸውን ተከታተሉ፡፡ የተፈሪ መኮንን ተማሪ በነበሩበት ወቅት ብዙ መጻሕፍት ከማንበብ ይልቅ እግር ኳስና ሌሎች ጨዋታዎችን ያዘወትሩ ነበር።
   
 ተስፋ ስንታየሁ ወርቅነህ
   
[1902 - 1943]
 ተመስገን ገብሬ
ተመስገን ገብሬ የተወለዱት በጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረማርቆስ ከተማ በ1902 ዓ.ም. ነው፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተ ክህነት ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ ቤተሰባቸው ካህናት ከመሆናቸውም በላይ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ።
   
[1895 - 1992]
ቀኛዝማች ተስፋ ገብረሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ
ቀኛዝማች ተስፋ በሰሜን ሸዋ በቡልጋና በረኸት ክታብ ወይራ አክርሚት ከተባለ ቀበሌ በ1895 ዓ.ም. ታህሣሥ 24 ቀን ተወለዱ።
   
 ታረቀኝ ጎጄ] ዓለሙ
   
 ታደሰ ገብሩ
   
 ታዬ ገብረማርያም
   
 ታዴዮስ ታንቱ
   
 ታደሰ ሊበን
በጻፏቸው አጫጭር ልብ ወለዶች የሚታወቁት ታደሰ ሊበን በ፲፱፳፫ ዓ.ም. ወለጋ ውስጥ ደንቢዶሎ ተወለዱ።
   
ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት
   
 ታዬ ገብረ ማርያም
   
 ታደሰ ዘውዴ
   
 ታደሰ ሜጫ
   
 ታምራት አማኑኤል
   
 ታምራት ይገዙ
   
 ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ
   
 ታቦር ዋሚ
   
ዶ/ር ታደሰ ወልደጊዮርጊስ
   
 ታክሎ ተሾመ
   
 ታደሰ ዘወልዴ
ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ በ1895 ዓ.ም ተወለዱ።
   
 ታደለ ብጡል ክብረት
ታደለ ብጡል ኢንጂነር ታኀሣሥ ፩ ቀን ፲፱፳ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተወለዱ።
   
 ታደለ ገድሌ
   
 ታደለ ገብረሕይወት
ታደለ ገ/ሕይወት ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፴፰ ዓ.ም. በግዮን አምቦ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞው ቀ.ኃ.ሥ. ኮከበ ጽባሕ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በፖለቲካል ሳይንስና ሥነ-መንግሥት ትምህርት በዲፕሎማ ተመርቀዋል።
   
[1404 - 1406]
ዐፄ ቴዎድሮስ ፩ኛ
   
አቡነ ቴዎፍሎስ
   
 ቴዎድሮስ ጸጋዬ
   
 ትኩእ ባህታ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com