የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
[1909 - 1991]
ዶ/ር ከበደ ሚካኤል
ባለታሪኩ ከበደ ሚካኤል ጥቅምት 23 ቀን 1909 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ -- ደብረ ብርሃን ከተማ አካባቢ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ተወለዱ።
   
 ከበደ ደስታ
   
ደጃዝማች ከበደ ተሰማ
   
 ከበደ እንግዳው
   
 ከፍያለው መራሒ
   
 ከበደ ደበሌ ሮቢ
ከበደ ደበሌ በአርሲ ክፍለ ሀገር ጭላሎ አውራጃ ኀዳር ፩፮ ቀን ፲፱፶፭ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
[1862 - 1936]
አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ
ይኼ:ሰው:ባ፲፰፻፹፪:ዓ.ም. እንደሳቸው:እንደ:ራሳቸው : ጥበብን : ከምንጩ : ለመጠጣት : ወደኢየሩሳሌም : የዘለቀው : የ፳ : ዓመቱ : የወንዛቸው : ልጅ : ኪዳነወልድ : ነበር፡፡ ዘመኑም : እሳቸው : ከሮሜ : በተመለሱ : በኹለተኛው : ዓመት : ኪዳነወልድ : ካገር : በወጣ : በዘጠነኛው : ዓመት : ባ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. ተመልሰው : ወዳገራቸው : መጡ፣ መቼም : ተደርጎ : በማያውቅ : ኹኔታ : የሕዝቅኤልን : ረቂቅና : ጥልቅ : ያንድምታ : ትርጓሜ : ባ፲፰፻፲፮ ዓ.ም. ድሬዳዋ : ላይ : አሳትመው : አስረከቡ፡፡ በምላሹ : ይህ : ደብዳቤ : ተጽፎላቸው : ነበር።
   
 ኪዳነማርያም ጌታሁን
   
አባ ኪዳነማርያም
   
[1904 - 2002]
 ኪሩቤል በሻህ
   
 ካሳ ኃይሉ
   
 ካህሣይ ገ.እግዚአብሔር
   
 ካሳ ገብረህይወት
   
 ካሕሳይ አብርሃ ብስራት
   
 ክንፈሚካኤል ሲኖዳ
   
 ክነፈርግብ አታለል
   
 ክፍሉ ታደሰ
   
 ክፍሌ አቦቸር
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com