የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
[1555 - 1589]
ዐፄ ሠርፀ ድንግል
   
 ሠረቀ ብርሃን ገብረ እግዚ
   
 ሣህለስላሴ ብርሃነማርያም
ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም በቀድሞው አጠራር ሸዋ ክፍለሀገር በሚባለው በጨቦና ጉራጌ ተወለዱ፡፡ የ1ዐኛ ክፍል ተማበ በነበሩበት ወቅት አባታቸው በመሞታቸው የቤተሰብ ኃላፊ ለመሆን ተገደዋል።
   
 ሥምረት አያሌው ታምሩ
   
[1921 - 1995]
ዶ/ር ሥርግው ሀብለሥላሴ

ዶ/ር ሥርግው ሐብለ ሥላሴ
ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፳፩ - ታህሣሥ ፳፱ ቀን ፲፱፻፺፭

ዶ/ር ሥርግው ሐብለ ሥላሴ ከአባታቸው ከመሪጌታ ሐብለ ሥላሴ ዘውዴና ከእናታቸው ከወ/ሮ ዘውዲቱ ደስታ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፳፩ ዓ. ም. አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ።
   
 ሥዩም ተፈራ
ሥዩም ተፈራ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ሚኒልክ ት/ቤት አዲስ አበባ ከተማ ተከታትለዋል።
   
 ሰርቅ ዳንኤል
   
 ሰይድ ሙሐመድ ሣዲቅና ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ ሐቢብ
   
 ሰሎሞን ደሬሳ
" ደራሲ ይደርሳል ፤ አንባቢ ያነባል ፤ ሃያሲ ይተቻል።
   
 ሰሎሞን ተስፋ ማርያም
   
 ሰይድ ኢብራሂም
   
 ሰይፉ ይነሡ
   
 ሰሎሞን ለማ
   
 ሰሎሞን ይርጋ
   
 ሰይፉ መታፈሪያ
   
 ሲሳይ ንጉሱ
አዲስ አበባ በ፲፱፶፩ ዓ.ም. የተወለዱት ሲሳይ ንጉሡ አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ፣ የሁለተኛ ደረጃን ደግሞ በአዲስ ከተማ አጠቃላይ ተከታትለዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአሥመራ ዩኒቨርሲቲ ከ፲፱፸፬-፲፱፸፯ ዓ.ም. ድረስ ተምረዋል።
   
[1903 - 1975]
 ሲራክ ኅሩይ ወልደሥላሴ
የአባታቸውን የሥነ ጽሑፍ ሥራ በሥራ ላይ ያዋሉ፣ የአባታቸውን የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች በጥንቃቄ ይዘው የቆዩ፣ ከፊሎችን እንደገና ያሳተሙ ነበሩ፡፡ ከአለቃ ገብረሐና በኋላ እንደ ሲራክ ያሉ የሚያስቁ ቀልዶችን በሰፊው ያሠራጨና ያስተላለፈ ማንም ፀሐፊ የለም።
   
[1928 - 2004]
 ስብሐትለአብ ገብረእግዚአብሔር
ፋሺስት ኢጣሊያ ሀገራችንን በወረረበት 1927 ዓ.ም ገደማ ተፈጥረው የጥበቡን ከተማ በስራቸው ካስጌጡ ኢትዮዽያውያን መሃል አንዱ ደራሲ ስብሐት ገ/እግዚአብሔር ነው።
   
 ስብሐት ለአብ
   
ወ/ሮ ስንዱ ገብሩ
የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት የሥነ ጽሑፍ ሰው እንደሆኑ ይነገራል፡፡ በርካታ ጽሑፎችን በመጻፍ የሚታወቁት ወ/ሮ ስንዱ የተወለዱት ጥር 6 ቀን በ1908 ዓ.ም. ነበር።
   
 ሶስና አሸናፊ ረጋሣ
ሶስና አሸናፊ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፲፱፷፭ ዓ.ም. አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአፍሪካ አንድነት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በመድኃኔዓለም ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል።
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com