የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 ሠረቀ ብርሃን ገብረ እግዚ
   
 ሥምረት አያሌው ታምሩ
   
 ሥዩም ተፈራ
ሥዩም ተፈራ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ሚኒልክ ት/ቤት አዲስ አበባ ከተማ ተከታትለዋል።
   
 ሰይድ ሙሐመድ ሣዲቅና ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ ሐቢብ
   
 ሰሎሞን ተስፋ ማርያም
   
 ሰይፉ ይነሡ
   
 ሰሎሞን ይርጋ
   
 ሲሳይ ንጉሱ
አዲስ አበባ በ፲፱፶፩ ዓ.ም. የተወለዱት ሲሳይ ንጉሡ አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ፣ የሁለተኛ ደረጃን ደግሞ በአዲስ ከተማ አጠቃላይ ተከታትለዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአሥመራ ዩኒቨርሲቲ ከ፲፱፸፬-፲፱፸፯ ዓ.ም. ድረስ ተምረዋል።
   
[1928 - 2004]
 ስብሐትለአብ ገብረእግዚአብሔር
ፋሺስት ኢጣሊያ ሀገራችንን በወረረበት 1927 ዓ.ም ገደማ ተፈጥረው የጥበቡን ከተማ በስራቸው ካስጌጡ ኢትዮዽያውያን መሃል አንዱ ደራሲ ስብሐት ገ/እግዚአብሔር ነው።
   
ወ/ሮ ስንዱ ገብሩ
የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት የሥነ ጽሑፍ ሰው እንደሆኑ ይነገራል፡፡ በርካታ ጽሑፎችን በመጻፍ የሚታወቁት ወ/ሮ ስንዱ የተወለዱት ጥር 6 ቀን በ1908 ዓ.ም. ነበር።
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com